ዜና
websitebahirdar (24)የክልሉ እንስሳትና አሳ ሃብት ልማት ጽ/ቤት ከዞን ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ፣የማዕከላት ሃላፊዎችና ፣የአዳቃይ ባለሙያዎች እንዲሁም የክልል ሃላፌዎችና ባለሙያዎች በተገኙበት ሰኔ 30/14ዓ.ም በባህር ዳር ከተማ የ2014 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2015 ዓ.ም እቅድ ትውውቅ አካሄደ፡፡ የ2014ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም በአቶ ጀማል ሙሃመድና በጽ/ቤቱ ሃላፊ በዶ/ር ጋሻው ሙጨ የ2015 ዓ.ም እቅድ ትውውቅ የቀረበ ሲሆን በቀረበው ጽሁፍ ላይም የክልሉን የእንሰሳት ሃብት ፖቴንሻል ለይቶ በመስራት ረገድ፣ ከዘርፉ ልማት አንፃር የተሰሩ ስራዎችንና በተገኑ ውጤቶች ላይ እንዲሁም ወደሃላ የቀረንባቸውን የዘርፉን ስራዎች በቀጣይ በጀት አመት ውጤታማ ለማድረግ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንዳለብንና ዘርፉን በዘላቂነት ውጤታማ አድርጎ ለማስቀጠል የሁሉም ሃላፊዎች ፣ባለሙያዎች እንዲሁም ባለድረሻ አካላት እርብርብ እንደሚጠበቅ በመድረኩ ተነስቶ ሰፌ ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡
በመጨረሻም በጽ/ቤቱ ሃላፊዎች የማጠቃለያ ሃሳብና የቀጣይ አቅጣጫ ተሰጥቶ የእለቱ መድረክ ተጠናቋል፡፡
websitebahirdar (1)
websitebahirdar (8)
websitebahirdar (7)
websitebahirdar (5)
websitebahirdar (3)
websitebahirdar (2)
websitebahirdar (4)
websitebahirdar (6)
websitebahirdar (16)
websitebahirdar (17)
websitebahirdar (21)
websitebahirdar (19)
websitebahirdar (20)
websitebahirdar (9)
websitebahirdar (10)
websitebahirdar (11)
websitebahirdar (12)
websitebahirdar (13)
websitebahirdar (14)
websitebahirdar (15)
websitebahirdar (23)
websitebahirdar (24)
LOADING
Photo Title 1Photo Title 2Photo Title 3Photo Title 4Photo Title 5

download

 

 

Copyright©2022-ANRS Livestock Resources Development & Promotion Agency. All rights reserved! |