ዜና 

የቻግኒ የዳልጋ ከብት ዝርያ ማሻሻያና ጥበቃ ማዕከል የ10 ሚሊዮን ብራ ድጋፍ ተደረገለት፡፡

chagini recerh center (23)የኢፊድሪ ግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር ፍቅሩ ረጋሳ ፣ ፣የብሄራዊ ዝርያ ማሻሻያ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አስራት ቴራ እንዲሁም ከምርምር ፣ ከATA ፣ከLFSDP ፕሮጀክት የመጡ የስራ ሃላፊዎች በ24/09/2013 ዓ.ም ቻግኒ የዳልጋ ከብት ዝርያ ማሻሻያና ጥበቃ ማዕከል የስራ እንቅስቃሴ በመስክ እና በቢሮ ደረጃ ጎበኙ፡፡

ጎብኝዎች በመስክና በቢሮ ደረጃ ከቀረበው ሪፖርት ተነስተው ማዕከሉ ወደ ተሻለ የስራ ደረጃ ሊያሳድጉት በሚችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ወይይት ተደርጓል ፡፡

ውይይቱን የመሩት ክቡር ሚኒስትር ድኤታው ሲሆኑ በውይይቱ ማጠቃለያ ማዕከሉ ከዝርያ ማሻሻል እና ከፎገራ ዳልጋ ከብት ዝርያ ከመጠበቅ አንጻር ያለውን ፋይዳ ገልፀው ፡፡

ይሁን እንጅ ማዕከሉ አሁን ያለበት ሁኔታ በብዙ መልኩ የታለመለትን አላማ ከማሳካት አንፃር ሰፊ ውስንነት ያለበት መሆኑን እና በቀጣይ የማዕከሉን የአፈፃፀም ደረጃ በተሻለ ሁኔታ ለማሳደግ በአብክመ እንስሳት ኤጀንሲ በኩል የማዕከሉን ችግሮች ለመፍታት ታቅዶ በቀረበው እቅድ መሰረት ለእቅዱ ማስፈፀሚያ የተጠየቀው 10 ሚሊዮን ብር የተፈቀደ መሆኑን በመግለፅ የተመደበውን ገንዘብ በአግባቡ ስራ ላይ መዋሉን እና በማዕከሉ ያመጠው ለውጥ በቀጣይ እየተገመገመ አስፈላጊው ድጋፎች የሚደረጉ መሆኑን በመግለፅ ውይይቱ ተጠናቋል፡፡

chagini recerh center (1)

 

chagini recerh center (2)

chagini recerh center (5)

chagini recerh center (6)

chagini recerh center (8)

chagini recerh center (9)

chagini recerh center (11)

chagini recerh center (20)

chagini recerh center (21)

chagini recerh center (19)

chagini recerh center (16)

chagini recerh center (15)

chagini recerh center (13)

chagini recerh center (14)

chagini recerh center (22)

chagini recerh center

chagini recerh center (23)

 

 

LOADING
Photo Title 1Photo Title 2Photo Title 3Photo Title 4Photo Title 5

download

 

 

Copyright©2022-ANRS Livestock Resources Development & Promotion Agency. All rights reserved! |