ዜና

የክልሉ እንስሳት ሃብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ የተጠሪ ማዕከላትን የ8 ወር አፈፃፀም በ 26/06/2013 በባህር ዳር ከተማ ገመገመ፡፡

የክልሉ እንስሳት ሃብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ የተጠሪ ማዕከላትን የ8 ወር አፈፃፀም በ 26/06/2013 በባህር ዳር ከተማ ገመገመ፡፡ ሁሉም ማዕከላት የ8 ወር አፈፃፀማቸወን በሪፖርቱ አቅርበዋል፡፡ ሪፖርቱ ከቀረበ በኃላም በቀረበው ሪፖርት ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ውይይት ከተደረገ በኃላ በኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ በኩል የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ተለይቶ ወይይቱ ተጠናቋል፡፡

LOADING
Photo Title 1Photo Title 2Photo Title 3Photo Title 4Photo Title 5

download

 

 

Copyright©2022-ANRS Livestock Resources Development & Promotion Agency. All rights reserved! |