ዜና

ደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ሀርቡ 02 ቀበሌ  በእንስሳትና ዓሣ ሀብት ዘርፍ ልማት የኘሮጀክት ድጋፍ በዶሮ ሃብት ልማት ስራ የተሰማሩ አርሶ አደሮች 

  1. አቶ ጀማል አወል ነዋሪነታቸው በቃሉ ወረዳ ሀርቡ ቀበሌ ሲሆን ግለሰቡ በእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሴክተር ልማት ኘሮጀክት 30 የእንቁላል ዶሮዎች፣ የመመገቢያና የመጠጫ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደርጎላቸው በዶሮ እርባታ ወደ ስራ የገቡ ግለሰብ ሲሆኑ ግለሰቡ ለዶሮዎች ተገቢውን እንክብካቤ ማድረግ በመቻላቸው በቀን 27 እንቁላል ያገኛሉ፡፡
  2. አቶ ጀማል የሱፍ ነዋሪነታቸው በቃሉ ወረዳ ሀርቡ ቀበሌ ሲሆን ግለሰቡ በእንስሳትና ዓሣ ሀብት ሴክተር ልማት ኘሮጀክት 30 የእንቁላል ዶሮዎች፣ የመመገቢያና የመጠጫ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደርጎላቸው በዶሮ እርባታ ወደ ስራ የገቡ ግለሰብ ሲሆኑ ግለሰቡ ለዶሮዎች ተገቢውን እንክብካቤ ባለማድረጋቸው በቀን ከ 17-20 እንቁላሎችን በአማካኝ ያገኛሉ፡፡
LOADING
Photo Title 1Photo Title 2Photo Title 3Photo Title 4Photo Title 5

download

 

 

Copyright©2022-ANRS Livestock Resources Development & Promotion Agency. All rights reserved! |