ዜና

የክልሉ እንስሳት ሀብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ ከ26—27/12/2012 በባህርዳር ከተማ የ2012 በጀት አመት የዋና ዋና ስራዎች የእቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2013 እቅድ ትዉዉቅ አካሄደ፡፡ 

የክልሉ እንስሳት ሀብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ ከ26—27/12/2012 በባህርዳር ከተማ የዞን ሀላፊዎችና ቡድን መሪዎች ፣የማአከላት ሀላፊዎች፣የ 3ቱ ከተማ አስተዳደርና ሀላፊዎችና ቡድን መሪዎች እንዲሁም የኤጀንሲዉ ስራ ሀላፊዎችና ባለሙያዎች በተገኙበት የ2012 በጀት አመት የዋና ዋና ስራዎች የእቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2013 እቅድ ትዉዉቅ አካሄደ፡፡በመድረኩ የዋና ዋና ስራዎች አፈጻጸም ማለትም፡- የእንስሳት ዝርያ ማሻሻል፣ የእንስሳት መኖ ልማት፣የእንስሳት ጤና አጠባበቅ ስራዎች እንዲሁም በንብ ሀብት ልማትና በአሳ ሀብት ልማት ስራዎቻችን ዙርያ በአፈጻጸም ረገድ የነበሩ ጥንካሬዎችና እጥረቶች ተለይተዉ በዝርዝር የተገመገሙ እና በቀጣይ የተሻለ ስራ ለመስራት በሚቻልበት ሁኔታ የጋራ ግንዛቤ የተየዘ ሲሆን፡፡ በመጨረሻም የ2013 በጀት አመት እቅድ ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ከተደረገበት በኋላ የቀጣይ አቅጣጫዎች ተሰጥተዉ ዉይይቱ ተጠናቆዋል፡፡

LOADING
Photo Title 1Photo Title 2Photo Title 3Photo Title 4Photo Title 5

download

 

 

Copyright©2022-ANRS Livestock Resources Development & Promotion Agency. All rights reserved! |